ታሪኮች ስለ ሰብዓዊ መብቶች ከ ግንቦት, 2017
ኢትዮጵያዊው ተቃዋሚ በፌስቡክ ጽሑፎቹ ሳቢያ ስድስት ዓመት እስር ተፈረደበት

የ30 ዓመቱ የመብቶች አራማጅ የመንግሥት ተቃውሞዎችን በኃይል የማስቆም ተግባር በመቃወም በይፋ ሲናገር ነበር። ዮናታን ብቻውን አይደለም።
ለተቃዋሚዎች፣ የዓለም ጤና ድርጅት እጩ ሊቀ መንበሩ የኢትዮጵያን ጨቋኝ መንግሥት ነው የሚወክሉት
በአገራቸው መንግሥት እንደተገለሉ የሚሰማቸው ኢትዮጵያውያን ዶ/ር ቴድሮስ እንዳይመረጡ የኢንተርኔት ዘመቻ እያደረጉ ነው።