ታሪኮች ስለ ሙዚቃ
የቴዲ አፍሮ አዲስ አልበም ፈጣን ተቀባይነት አገኘ
የኢትዮጵያው ቦብ ማርሌይ የሚባለው ቴዲ አፍሮ፣ ምንም እንኳ ዘፈኖቹ የተሸነፈ ርዕዮተ ዓለም ይወክላሉ ቢባሉም። አልበሙ ግን የሽያጭ ሪከርድ እየሰበረ ነው።
የኦሮሞ ሙዚቀኞችን የማፈን አሳፋሪ ገመና
የመንግሥት ሳንሱርን ለመስበር አማራጭ ይዞ የመጣውን ኢንተርኔት በመጠቀም፣ በዚህ ጽሑፍ ጸሐፊ ዩቱዩብ እና ፌስቡክ ላይ በተደረገ ቆጠራ ብቻ ከ300 በላይ ፖለቲካ ነክ ዘፈኖች ከ2006 ወዲህ የተለቀቁ መሆኑ የፖለቲካ ዘፈኖች መነሳሳት አለ ብሎ ለማለት ያስችላል፡፡