Below are posts about citizen media in Amharic. Don't miss Global Voices በአማርኛ, where Global Voices posts are translated into Amharic! Read about our Lingua project to learn more about how Global Voices content is being translated into other languages.
ታሪኮች ስለ አማርኛ ከ ሕዳር, 2012
‘ለሙሰኛ ባለስልጣን ምንም ምሕረት የለም’
የጨፌ ኦሮሚያ የዜና ምንጮቻችን ለአዲስ ነገር እንዳስታወቁት አቶ አባዱላ ገመዳ ከጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ጋር የነበራቸው የሰመረ ግንኙነት ከተበላሸ (ፖለቲካዊ ጠቀሜታቸው ዝቅ ካለ) በኋላ ላለፉት በርካታ ዓመታት በእርሳቸው ሥም፣ በቤተሰቦቻቸውና በወዳጅ ዘመዶቻቸው አካባቢ ያከማቹትን ሃብት በጥሬ ገንዘብ፣ በአይነትና በንብረት በታማኝ የኦህዴድ ፓርቲ አባላትና በደህንነት ሠራተኞች ሲሰባሰብ ነበር፡፡ . . .”