ታሪኮች ስለ ከሰሃራ በታች
ኢትዮጵያዊው ተቃዋሚ በፌስቡክ ጽሑፎቹ ሳቢያ ስድስት ዓመት እስር ተፈረደበት
የ30 ዓመቱ የመብቶች አራማጅ የመንግሥት ተቃውሞዎችን በኃይል የማስቆም ተግባር በመቃወም በይፋ ሲናገር ነበር። ዮናታን ብቻውን አይደለም።
የቴዲ አፍሮ አዲስ አልበም ፈጣን ተቀባይነት አገኘ
የኢትዮጵያው ቦብ ማርሌይ የሚባለው ቴዲ አፍሮ፣ ምንም እንኳ ዘፈኖቹ የተሸነፈ ርዕዮተ ዓለም ይወክላሉ ቢባሉም። አልበሙ ግን የሽያጭ ሪከርድ እየሰበረ ነው።
ለተቃዋሚዎች፣ የዓለም ጤና ድርጅት እጩ ሊቀ መንበሩ የኢትዮጵያን ጨቋኝ መንግሥት ነው የሚወክሉት
በአገራቸው መንግሥት እንደተገለሉ የሚሰማቸው ኢትዮጵያውያን ዶ/ር ቴድሮስ እንዳይመረጡ የኢንተርኔት ዘመቻ እያደረጉ ነው።
የኦሮሚያው ተቃውሞ #OromoProtests በተቀሰቀሰ ማግስት ኢትዮጵያ የበይነመረብ ግንኙነትን ቆለፈች
#OromoProtests content on social media has triggered many attempts by the government to limit digital traffic and block telecom services in Oromia.
ታንዛኒያዊው ፌስቡክ ላይ ፕሬዜዳንቱን ‘በመሳደቡ’ የሦስት ዓመታት እስር ይጠብቀዋል፡፡
በታንዛኒያ የሳይበር ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣው አዋጅ ተቃዋሚዎች መንግስት ስልጣኑን የመስመር ላይ አራማጆችን ወይንም የማኀበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ለማጥቃት ሊጠቀምበት ይችላል የሚል ስጋታቸውን ቢያሰሙም ተግባር ላይ ውሎ ሰለባዎችን ወደወህኒ እያወረደ ነው፡፡
ለምን አንዳንድ ቻይኖች በኪያኦቢ የማጠቢያ ኬሚካል ማስታወቂያ ውስጥ ያለው ዘረኝነት አልታያቸውም?
"ቻይኖች ከነጮች ዕኩል ሕዝቦች መሆን ይፈልጋሉ፤ ነገር ግን ልክ እንደነጮች ሁሉ፣ ከፍ ያለ ደረጃን መጎናፀፍ የሚፈልጉት ጥቁሮች ላይ በመቆም ነው"
የኦሮሞ ሙዚቀኞችን የማፈን አሳፋሪ ገመና
የመንግሥት ሳንሱርን ለመስበር አማራጭ ይዞ የመጣውን ኢንተርኔት በመጠቀም፣ በዚህ ጽሑፍ ጸሐፊ ዩቱዩብ እና ፌስቡክ ላይ በተደረገ ቆጠራ ብቻ ከ300 በላይ ፖለቲካ ነክ ዘፈኖች ከ2006 ወዲህ የተለቀቁ መሆኑ የፖለቲካ ዘፈኖች መነሳሳት አለ ብሎ ለማለት ያስችላል፡፡
ኢትዮጵያ ‹ታይቶ ከማይታወቀው› የኢኮኖሚ ዕድገቷ በተፃራሪ ረኀብ ተጋርጦባታል
"ከኢትዮጵያ ውስጥ በተገኘ መረጃ መሠረት፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች “ረኀብ፣ ችጋር ወይም ሞት” የሚሉ ቃላቶችን በምግብ ጥያቄዎቻቸው ውስጥ እንዳያካትቱ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፡፡"
ተማሪዎች የዋና ከተማዋን የመስፋፋት ዕቅድ ለምን ይቃወማሉ?
"በዐሥር ሺሕዎች የሚቆጠሩ ገበሬዎችን የሚያፈናቅል፣ ኑሯቸውን የሚያጠፋ እና ማንነታቸውን የሚያንኳስሰውን ይህንን ዕቅድ ይዞ መቀጠል በጣም የሚያሳዝን ነው የሚሆነው፡፡ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡ ተማሪዎች ለገበሬዎቹ ጥቅም ሲሉ ነው ሕይወታቸውን አደጋ ላይ ያስቀመጡት"
የኢትዮጵያ ዞን ፱ ጦማሪያን የአለምአቀፍ ህግ ድክመቶች ተጋርጦባቸዋል
የዞን ፱ ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ባለስልጣን የአለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ደረጃዎችን -- እና እንዲያውም ብሔራዊ ህጉንም ጨምሮ -- የሚተገብሯቸው ወይም ችላ የሚሏቸው እንዳሻቸው መሆኑን ያረጋገጠ ነው።