ታሪኮች ስለ የዜጎች መገናኛ ብዙሐን ከ ሐምሌ, 2018
10 ሐምሌ 2018
ሊባኖሳዊው ጋዜጠኛ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ፌስቡክ ላይ “ስለዘለፈ” በሌለበት የእስር ቅጣት ተፈርዶበታል

ፋኢድ ኢታኒ ከተሰደደበት ሃገር- ከብሪታኒያ እንደገለፀው፣ እርሱ ላይ የተላለፈው ፍርድ፣ ሊባኖስ ውስጥ የንግግር ነፃነት ወደመጨረሻው ጊዜ እየተንደረደረ ነው፡፡
5 ሐምሌ 2018
በማዳጋስካር ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውስጥ የሚወዳደሩት ዋነኞቹ እጩዎች እነማን ናቸው?
በዚህ ሁኔታ፣ ቀጣዩ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ሌላ ቀውጢ ጊዜ ለማዳጋስካር የፖለቲካ ህይወት ይዞ እየመጣ መሆኑን የሚያረዱ ምልክቶችን እያሳዬ ነው፡፡
2 ሐምሌ 2018
የቭየትናም አዲሱ የመረጃ መረብ ደህንነት ህግ የንግግር ነፃነትን የሚደፈጥጥና የንግድ እንቅስቃሴን የሚያውክ ነው

"እንደመንግስት ማብራሪያ ከሆነ፣ ጥብቅ ቁጥጥር የአዲሱ ህግ ዋና ሃሳብ ነው፡፡"